uk
Feedback
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

Відкрити в Telegram

በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

Показати більше
50 442
Підписники
+524 години
+197 днів
+12630 день

Триває завантаження даних...

Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
грудень '25
грудень '25
+127
в 0 каналах
листопад '25
+329
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '25
+118
в 0 каналах
Get PRO
вересень '25
+63
в 0 каналах
Get PRO
серпень '25
+318
в 0 каналах
Get PRO
липень '25
+245
в 0 каналах
Get PRO
червень '25
+311
в 0 каналах
Get PRO
травень '25
+427
в 0 каналах
Get PRO
квітень '25
+371
в 0 каналах
Get PRO
березень '25
+365
в 0 каналах
Get PRO
лютий '25
+462
в 0 каналах
Get PRO
січень '25
+1 364
в 0 каналах
Get PRO
грудень '24
+1 661
в 0 каналах
Get PRO
листопад '24
+1 377
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '24
+1 226
в 0 каналах
Get PRO
вересень '24
+536
в 0 каналах
Get PRO
серпень '24
+677
в 0 каналах
Get PRO
липень '24
+675
в 0 каналах
Get PRO
червень '24
+625
в 0 каналах
Get PRO
травень '24
+1 003
в 0 каналах
Get PRO
квітень '24
+969
в 0 каналах
Get PRO
березень '24
+946
в 0 каналах
Get PRO
лютий '24
+775
в 0 каналах
Get PRO
січень '24
+618
в 0 каналах
Get PRO
грудень '23
+561
в 0 каналах
Get PRO
листопад '23
+543
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '23
+371
в 0 каналах
Get PRO
вересень '23
+362
в 0 каналах
Get PRO
серпень '23
+846
в 0 каналах
Get PRO
липень '230
в 0 каналах
Get PRO
червень '23
+9
в 0 каналах
Get PRO
травень '23
+590
в 0 каналах
Get PRO
квітень '23
+480
в 0 каналах
Get PRO
березень '23
+33
в 0 каналах
Get PRO
лютий '23
+2 665
в 0 каналах
Get PRO
січень '230
в 0 каналах
Get PRO
грудень '220
в 0 каналах
Get PRO
листопад '220
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '22
+98
в 0 каналах
Get PRO
вересень '22
+3 194
в 0 каналах
Get PRO
серпень '22
+941
в 0 каналах
Get PRO
липень '22
+970
в 0 каналах
Get PRO
червень '22
+941
в 0 каналах
Get PRO
травень '22
+1 008
в 0 каналах
Get PRO
квітень '22
+903
в 0 каналах
Get PRO
березень '22
+916
в 0 каналах
Get PRO
лютий '22
+27 264
в 0 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
16 грудня+10
15 грудня0
14 грудня+3
13 грудня+4
12 грудня+19
11 грудня0
10 грудня+13
09 грудня+17
08 грудня+10
07 грудня+16
06 грудня+5
05 грудня+9
04 грудня+3
03 грудня+4
02 грудня+5
01 грудня+9
Дописи каналу
photo content
No text

2 981120

2
✝እንኳን አደረሰነ! ✞በዓለ ቅዱሳን፦ ✿ኪሮስ ጻድቅ (ዘገዳመ ምዕራብ) ✿ሳሙኤል ቡሩክ (ዘደብረ ቀልሞን) ✿ተክለ አልፋ (ዘደብረ ድማኅ) ✿እስትንፋሰ ክርስቶስ (ዘአስጋጅ) ✿ሴት ሐዋርያ (ዘዓዲቀታ)+6
✝እንኳን አደረሰነ! ✞በዓለ ቅዱሳን፦ ✿ኪሮስ ጻድቅ (ዘገዳመ ምዕራብ) ✿ሳሙኤል ቡሩክ (ዘደብረ ቀልሞን) ✿ተክለ አልፋ (ዘደብረ ድማኅ) ✿እስትንፋሰ ክርስቶስ (ዘአስጋጅ) ✿ሴት ሐዋርያ (ዘዓዲቀታ) ✿ሙሴ ጳጳስ (ዘገዳመ ድባ) ✿ያሮክላ ሊቀ ጳጳሳት ✿ኤሲ ወቴክላ (ሰማዕታት) ✿ዮሐንስ ሊቅ (ዘደማስቆ) ✿ገብረ ማርያም (ተአማኒ) ✿እንባ ምሬና (ብጽዕት) ✿በርባራ ወዮልያና (ደናግል) ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤ ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ። ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡ https://t.me/zikirekdusn
1 960
3
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት " ❇️ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር https
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት " ❇️ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::        አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
1 621
4
✝አቡነ ሙሴ ዘድባሕ ታኅሣሥ ፰ ልደታቸው ነው። ከበዓለ ልደታቸው በረከት ይክፈለን https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
✝አቡነ ሙሴ ዘድባሕ ታኅሣሥ ፰ ልደታቸው ነው። ከበዓለ ልደታቸው በረከት ይክፈለን https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
1 449
5
✝አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ታኅሳስ 8 ልደታቸው አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ አባታቸው መልአከ ምክሩ : እናታቸው ወለተ ማርያም ይባላሉ፡፡ የተወለዱበት ልዩ ቦታው ወሎ ክፍለ ሀገር ዳውንት ነው፡፡ በተ
✝አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ   ታኅሳስ 8 ልደታቸው አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ አባታቸው መልአከ ምክሩ : እናታቸው ወለተ ማርያም ይባላሉ፡፡ የተወለዱበት ልዩ ቦታው ወሎ ክፍለ ሀገር ዳውንት ነው፡፡ በተወለዱ ዕለት ተነስተው በእግራቸው ቆመው ሦስት ጊዜ "ስብሐት ለአብ : ስብሐት ለወልድ : ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ" ብለው አመስግነዋል፡፡ +የስማቸው ትርጓሜ "የአብ : የወልድ : የመንፈስ ቅዱስ እስትንፋስ" : አንድም "የክርስቶስ እስትንፋስ" ማለት ነው፡፡ ቅዱስ ሚካኤል እየጠበቃቸውና በመንገዳቸው ሁሉ እየመራቸው ነው ያደጉት፡፡ መንፈስ ቅዱስ ልቡናቸውን ብሩህ አድርጎላቸው በ5 ዓመታቸው የቅዱሳት መጽሐፍት ቃላትን፣ ብሉያትንና ሐዲሳትን፣ ድርሳናትንም ጠንቅቀው ዐውቀዋል፡፡ +በተወለዱ በ14 ዓመታቸው ወደ አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ሙሉውን ታሪክ ለማንበብ። =>https://t.me/zikirekdusn/8909 https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
1 388
6
"" አቡነ ተክለ አልፋ "" ~የድማኁ (የዲማው) ኮከብ:: "ከበዓለ ዕረፍቱ በረከት ይክፈለን::" https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
"" አቡነ ተክለ አልፋ "" ~የድማኁ (የዲማው) ኮከብ:: "ከበዓለ ዕረፍቱ በረከት ይክፈለን::" https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
1 203
7
✝የቅድስት እንባ መሪና ልደቷ ታኅሳስ 8 በረከቷ ይደርብን። https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
✝የቅድስት እንባ መሪና ልደቷ ታኅሳስ 8 በረከቷ ይደርብን። https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
1 185
8
No text+5
No text
1 714
9
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 8th of Tahisas 1. Abb Kiros/Karas/Cyrus the Great 2. Abba Samuel of Qualamon 3. Abba John of Damascus (The Scholar) 4. Abba Esi (Isi) and his sister Thecla 5. Saints Barbara and Juliana 6. St. Anba Marina (St. Marina) 7. Abba Tekle Alfa of Debre Demah (Ethiopian) 8. St. Gebre Maryam the Devoted 9. Abba Heraclas (Theoclas) the 13th Pope of Alexandria 10. Abune Estenfase Kirstos the Ethiopian (His birth) ✞✞✞ Monthly Feasts 1. St. Moses the Arch-prophet 2. Abba Bishoy (Pishoy) 3. Cherubim (The Four Incorporeal Beasts) 4. St. Matthias the Apostle (One of the 12 Apostles) ✞✞✞“For God is not unrighteous to forget your work and labour of love, which ye have shewed toward his name, in that ye have ministered to the saints, and do minister. And we desire that every one of you do shew the same diligence to the full assurance of hope unto the end: That ye be not slothful, but followers of them who through faith and patience inherit the promises.”✞✞✞ Heb. 6:10-12 ✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞ (Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
1 550
10
✞✞✞Saint John of Damascus✞✞✞ =>He was a holy father that rose in Damascus, Syria in the 6th century *who had learned philosophy and the teachings of the Church *who had fought with rulers for the veneration of icons *who had preached to the world with letters *who had his right hand hacked for preaching about our Lady *who had his hand reattached by the Mother of Light *who had lived in the desert for many years in a monastery in silence/meditation *who had wrote more than 10 thousand homilies *and who is counted as one of the major scholars. (Today is the day of his departure.) ✞✞✞Saint Barbara✞✞✞ =>She was a youthful martyr that lived in the Era of Persecution (in the 3rd century) *who, when forced to worship an idol by her father, said “No” *who fought in complete patience together with her acquaintance Juliana *who shunned the temporal honor of her father and received tribulation for the sake of Christ *who was killed with her companion St. Juliana by the hands of her father *who performed many miracles. (Today is the day of her martyrdom.) ✞✞✞Abba Esi (Isi)✞✞✞ =>He was born in the Era of Persecution from kind Christians in Abu-Sair, Egypt. He is a Great Martyr *who had shunned the world from his childhood *who was called as the father of the destitute and the imprisoned *who had a sister named Thecla, who our Lady used to speak to *who had served the martyrs by taking care of them with his friend St. Paul *who was brought forth to martyrdom with Paul and Thecla because of his spiritual zeal *who had received many tortures *who was taken up by the Archangel Suriel (Sariel) to heaven and shown the honor of the Saints *who had seen and was astounded by the honor of people that commemorated the Saints *and who was beheaded with many of his followers including his sister. (Today is the day of his martyrdom.) ✞✞✞Anba Marina (St. Marina)✞✞✞ =>She was born during the Era of the Righteous/Saints in Egypt. She is a blessed mother *who became an ascetic with her father and entered a monastery for men *who likening a man received the penance of men and was tonsured a monk *who was accused of adultery falsely (because they thought she was a man) and exiled to the desert *who raised the child she did not bore *who suffered for 3 years without food and water *upon whom the cold and the sun alternated *and was a blessed mother whose honor was revealed when she departed. (Today is the day of her birth.) ✞✞✞Abune Tekle Alfa✞✞✞ =>He was a great apostolic father that rose in 14th century in Ethiopia. He was a father *who established Debre Demah (Dima) in Gojjam. *who lived in a full-fledged strife. *who illuminated the land of Gojjam with the preaching of the Gospel *whose scholarship was attested to *who is said to be the author of Melkea Iyesus *who performed many miracles (and still does) *and who is a pride of our country. (Today is the day of his departure.) ✞✞✞Saint Gebre Maryam✞✞✞ =>He was born in the 16th century in Ethiopia. And he is a father *whose name’s invocation is honored *who laid the grounds for the commemoration of the Saints that you and I do today. *who held the feasts of all the Saints that are commemorated in the year *who was indulged in alms giving for the 365 days of the year *who was a pater to the poor *who was not frightened when Gragn Ahmed came during the reign of Emperor Libne Dingel *who distributed his wealth to the destitute and awaited his killers wearing white *who was beheaded in his splendor by the soldiers of Gragn Ahmed and became our magnificence. (Today is the day of his martyrdom.) =>The Hagioghrahpy of  Abba Esi (Isi) and the Great Holy Bible tell us that reading the accounts of these and other saints whom we did not mention, doing good in their name and commemorating them has great reward in heaven. (Matt. 10:41, John 4:36, Heb. 6:10) ✞✞✞May the God of the starry Saints keep us from the rebellious generation.  And may He conceal us by the shadow of their aid and enable us to gain their blessings.
1 319
11
Memhir Esuendale: #Feasts of #Tahisas_8 ✞✞✞On this day we commemorate Abune Kiros (Karas), Saint John of Damascus, Abba Samuel of Qualamon, Abune Tekle Alfa, Abba Esi (Isi), Saint Barbara, Anba Marina (Saint Marina) and Saint Gebre Maryam✞✞✞ ✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞ =>The Holy Church has many Saints that she commemorates on this day and it is difficult to list them all. Nevertheless, let us mention the accounts of the few per the will of the Lord for blessings. ✞✞✞ Abune Kiros/Karas/Cyrus✞✞✞ =>A mouth, which invokes the name of the Saint, is glorified and honored. [Hence] It is better to hasten to gain the blessings of the Saintly Father. Abune Kiros was born in the 4th century and his parents were nobility. ✞In the place of his birth, Constantinople, while he was very young, not longing comfort, he learned the scriptures and about austerity. In the first year of his brother’s (Emperor Theodosius’) reign, because malice became prevalent, Abune Kiros ran away from the city and by crossing lands, he went to Egypt (the Monastery at Scetes) to distance himself from sin and to submit to the Lord.  ✞And the search to find him became futile. In addition to that, the Emperor’s son, Christodoulos, also left his groom-ship for asceticism and went to another country. As St. David had said, “. . . the generation of the upright shall be blessed” Ps. 111 (112):2, Abune Kiros was the uncle of Christodoulos the Groom. Abune Kiros then stayed for many years as the disciple of the Great Abune Bebnuda.    ✞Later, when a lion devoured St. Bebnuda, Abba Kiros became highly grieved and lamented plunged to the ground saying, “O Lord, why?” And where he laid on the ground, he stayed for 40 years weeping saying, “I won’t rise unless the reason is made known to me”. And for this motive, his body became like the soil and grass grew on it. Then, the Lord appeared and told him the reason, and He returned the Saint’s body to its previous condition. ✞One day, the Saint was much distraught when he heard that the monk who was responsible for the death of St. Bebnuda had hanged himself and died.  Then, he held prayers and fasting, lamented greatly, entreated the Lord and brought out the soul of that sinner from hell. And on another period, he saw one monastery in Egypt which was filled by sinners being smitten [by God] and perishing in a given day. ✞Hence, the Saint lamented for 30 years, raised all those that had died, gave penance, made the monastery of the righteous and their lives of love. Because the Saint loved our Lady very much he used to prostrate and weep before her icon several times. And the Theotokos used to appear and bless him. ✞Thereafter, he went westwards and lived for 57 years without seeing anyone [in the wilderness]. Our Lord Jesus Christ (to Whose name’s invocation be prostration) used to visit him daily, and sat to speak to him. Finally, our Lord descended from heaven followed by myriads of angels, saints, martyrs, our Lady the Virgin and St. David. ✞St. David came closer to Abba Kiros and while he played for him the harp, because of tang of the hymn, the Saint’s soul departed from his body in love. Thus, our Lord embraced and kissed him. Then He ascended with him. After which, Abba Bamwa (Pimwah) buried the Saint’s body. Abune Kiros’ figure was straight, his beard was long but I think it is difficult to guess his age. (Today is the day on which the Saint was born.) ✞✞✞ Abba Samuel of Qualamon (the Confessor)✞✞✞ =>He was a Saintly Father that lived in Egypt in the 5th century in Qualamon *who is counted with the major Saints *who had interceded for the angel named Qewstos and had his wings restored *who was a father that even mediated for an angel *who was the disciple of Abba Agathon the Great*who was beaten for the upright faith *who was blinded by heretics on one eye *who bore many disciples *who performed miracles *who established the Monastery of Debre Qualamon *and who was a father that loved our Lady whole heartedly. (Today is the day of his departure.)
1 169
12
No text+6
No text
1 228
13
=>እነዚህንና ስማቸውን ያልጠራናቸውን ሌሎች ቅዱሳንን ዜና ማንበብ: በስማቸው መልካሙን ማድረግና መዘከር ዋጋው በሰማያት ታላቅ መሆኑን ገድለ አባ ኤሲ እና ታላቁ ቅዱስ መጽሐፍ ይናገራል:: (ማቴ. 10:41, ዮሐ. 4:36, ዕብ. 6:10) =>አምላከ ከዋክብት ቅዱሳን ከዓመጸኛው ትውልድ ይሰውረን:: በረድኤታቸው ጥላ ጋርዶ: ለበረከታቸው ያብቃን:: =>ታሕሳስ 8 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት= 1.ታላቁ አቡነ ኪሮስ 2.አባ ሳሙኤል ዘደብረ ቀልሞን 3.አባ ዮሐንስ ዘደማስቆ (ሊቁ) 4.አባ ኤሲና ቅድስት ቴክላ 5.ቅዱሳት በርባራና ዮልያና 6.ቅድስት እንባ መሪና 7.አባ ተክለ አልፋ ዘደብረ ድማሕ 8.ቅዱስ ገብረ ማርያም ተአማኒ 9.አባ ያሮክላ ሊቀ ዻዻሳት 10.አቡነ እስትፋሰ ክርስቶስ (ልደታቸው) =>ወርሐዊ በዓላት 1.ቅዱስ ሙሴ ሊቀ ነቢያት 2.አባ ብሶይ (ቢሾይ) 3.ቅዱሳን 4ቱ እንስሳ (ኪሩቤል) 4.ቅዱስ ማትያስ ሐዋርያ (ከ12ቱ ሐዋርያት) =>+"+ እግዚአብሔር ቅዱሳንን ስላገለገላችሁ: እስከ አሁንም ስለምታገለግሏቸው ያደረጋችሁትን ሥራ: ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመጸኛ አይደለምና:: በእምነትና በትእግስትም የተስፋውን ቃል የሚወርሱትን እንድትመስሉ እንጂ ዳተኞች እንዳትሆኑ ተስፋ እስኪሞላ ድረስ እያንዳንዳችሁ ያን ትጋት እስከ መጨረሻ እንድታሳዩ እንመኛለን::+"+ (ዕብ. 6:10) <ወስብሐት ለእግዚአብሔር> https://t.me/zikirekdusn
1 390
14
''' እንኩዋን ለቅዱሳን *አቡነ ኪሮስ *ዮሐንስ ዘደማስቆ *ሳሙኤል ዘቀልሞን *ተክለ አልፋ *ኤሲ *በርባራ *እንባ መሪና እና *ገብረ ማርያም ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ''' =>ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በዚሁ ቀን የምታከብራቸው ብዙ ቅዱሳን አሏት:: ሁሉን ለመዘርዘር ይከብዳል:: ግን የጥቂቱን ዜና ለበረከት እንካፈል ዘንድ የጌታ ፈቃዱ ይሁንና ስለ እያንዳንዱ በጥቂቱ እናንሳ:: +*" አቡነ ኪሮስ ጻድቅ "*+ =>የጻድቁን ስም የሚጠራ አፍ ንዑድ ነው: ክቡር ነው:: በእውነት የቅዱሱን አባት ክብር ለማግኘት መፋጠን ይበጃል:: አቡነ ኪሮስ የተወለዱት በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን ሲሆን ወላጆቻቸው ነገሥታት ናቸው:: +ተወልደው ባደጉባት ሃገር ቁስጥንጥንያ ገና በልጅነት ምቾት ሳያሳሳቸው መጻሕፍትንና ትሕርምትን ተምረዋል:: ወንድማቸው (ታላቁ ቴዎዶስዮስ) በነገሠባቸው የመጀመሪያ ዓመታት በቤተ መንግስቱ ዙሪያ ግፍ በዝቶ ነበርና አቡነ ኪሮስ ከኃጢአት ለመራቅና ለጌታ ለመገዛት ከከተማው ጠፍተው: አሕጉር አቁዋርጠው ወደ ግብፅ (ገዳመ አስቄጥስ) መጡ:: +እርሳቸውን ለመፈለግ የተደረገው ሙከራ አልተሳካም:: ይባስ ብሎ የንጉሡ ልጅ ገብረ ክርስቶስ ሙሽርነቱን ጥሎ ወደ ሌላ ሃገር መነነ:: "የቅኖች ትውልድ ይባረካል" እንዳለ ቅዱስ ዳዊት አቡነ ኪሮስ ለሙሽራው ገብረ ክርስቶስ አጎቱ ናቸው:: አቡነ ኪሮስ በገዳም ውስጥ የታላቁ አቡነ በብኑዳ ደቀ መዝሙር ሆነው ለዘመናት ቆይተዋል:: +ቅዱስ በብኑዳን አንበሳ በበላው ጊዜ በጣም አዝነው "ለምን ጌታ ሆይ?" በሚል መሬት ላይ ወድቀው አለቀሱ:: "ምክንያቱ ካልተነገረኝ አልነሳም" ብለው ከወደቁበት መሬት ላይ ሳይነሱ ለ40 ዓመታት አልቅሰዋል:: በዚህ ምክንያት ግማሹ አካላቸው አፈር ሆኖ ሣር በቅሎበታል:: ጌታችን ተገልጦ ምክንያቱን ነግሯቸዋል:: አካላቸውንም እንደነበረ መልሶላቸዋል:: +አንድ ቀን ጻድቁ ለቅዱስ በብኑዳ ሞት ምክንያት የሆነው መነኮስ ታንቆ መሞቱን ሰምተው በጣም አዘኑ:: ሱባዔ ገብተው: ፍጹም አልቅሰው: ከጌታም አማልደው: የዛን ኃጥእ ነፍስ ከሲዖል አውጥተዋል:: በሌላ ጊዜ ደግሞ ኃጥአን የሞሉበት አንድ ገዳም በግብጽ ነበርና መቅሰፍት ወርዶ ሁሉንም ባንድ ቀን ሲያጠፋቸው አዩ:: +ጻድቁ በዚህም ምክንያት ለ30 ዓመታት አልቅሰው: ሙታኑን አስነስተው: ንስሃ ሰጥተው: ገዳሙን የጻድቃን: ሕይወታቸውንም የፍቅር አድርገውታል:: ጻድቁ እመቤታችንን ከመውደዳቸው የተነሳ በስዕሏ ፊት አብዝተው ይሰግዱና ያለቅሱ ነበር:: እመ አምላክም ተገልጣ ትባርካቸው ነበር:: +ከዚህ በሁዋላ ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ሒደው ለ57 ዓመታት ማንንም ሳያዩ ተጋደሉ:: ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ (ለስም አጠራሩ ስግደት ይሁንና) በየቀኑ ይጐበኛቸው: ቁጭ ብሎም ያወራቸው ነበር:: +በመጨረሻም ጌታ አእላፍ መላእክትን: ጻድቃን ሰማዕታትን: ድንግል እመቤታችንና ቅዱስ ዳዊትን አስከትሎ ወረደ:: +ቅዱስ ዳዊት ቀርቦ እያጫወታቸው: በበገናው እየደረደረላቸው: ከዝማሬው ጣዕም የተነሳ ነፍሳቸው ከሥጋቸው በፍቅር ተለየች:: ጌታችንም ታቅፎ: ስሞ ይዟቸው አረገ:: +ሥጋቸውን አባ ባውማ ቀበሩት:: የአቡነ ኪሮስ ቁመታቸው ቀጥ ያለ: ጽሕማቸውም የተንዠረገገ ነበር:: እድሜአቸውን ግን መገመት የሚቻል አይመስለኝም:: (ጻድቁ የተወለዱት በዚሁ ቀን ነው) +*" አባ ሳሙኤል ዘቀልሞን "*+ =>በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን በግብጽ ደብረ ቀልሞን የነበሩ: *ከዓበይት ጻድቃን የሚቆጠሩ: *ቀውስጦስ የሚባለውን መልአክ አማልደው ክንፈ ረድኤቱ እንዲመለስ ያደረጉ:: *መልአክን እንኩዋ ማማለድ የቻሉ:: *የታላቁ አባ አጋቶን ደቀ መዝሙር የሆኑ: *ስለ ቀናች ሃይማኖት የተደበደቡ: *መናፍቃን አንድ ዐይናቸውን ያጠፉባቸው: *በፍጹም ትሕርምት የኖሩ: *እልፍ ደቀ መዛሙርትን ያፈሩ:: *ተአምራትን የሠሩ: *ደብረ ቀልሞን ገዳምን የመሠረቱና *እመቤታችንን በፍጹም ልባቸው የወደዱ ቅዱስ አባት ናቸው:: (ዛሬ ዕረፍታቸው ነው) +*" ቅዱስ ዮሐንስ ዘደማስቆ "*+ =>በ6ኛው መቶ ክ/ዘመን በሶርያ ደማስቆ የተነሳ: *ፍልስፍናንም: ትምሕርተ ቤተ ክርስቲያንንም ያጠና: *ስለ ስዕለ አድኅኖ ክብር ከነገሥታቱ ዘንድ የተዋጋ: *በጦማር (በደብዳቤ) ለዓለም የሰበከ: *ስለ እመቤታችን ተናገርክ ብለው ቀኝ እጁን የቆረጡት:: *እመ ብርሃን ግን እንደ ገና የቀጠለችለት: *በበርሃ ውስጥ ለዘመናት በገድልና በጽሙና የኖረ: *ከ10ሺ በላይ ድርሳናትን የደረሰ: *ከዐበይት ሊቃውንት የሚቆጠር ቅዱስ አባት ነው:: (ዛሬ ዕረፍቱ ነው) +*" ቅድስት በርባራ "*+ =>በዘመነ ሰማዕታት (በ3ኛው ክ/ዘ) የነበረች: *በአረማዊ ንጉሥ አባቷ ጣዖት እንድታመልክ ብትገደድ "እንቢ" ያለች: *ከባልንጀራዋ ዮልያና ጋር በፍጹም ትእግስት የታገለች: *የአባቷን ምድራዊ ክብር ንቃ ስለ ክርስቶስ መከራን የተቀበለች: *በአባቷ እጅ ከቅድስት ዮልያና ጋር የተገደለች: *እጅግ ብዙ ተአምራትንም የሠራች ቅድስት: ወጣት ሰማዕት ናት:: (ዛሬ ዕረፍቷ ነው) +" አባ ኤሲ "+ =>በዘመነ ሰማዕታት በግብጽ (ቡጺር) ከደጋግ ክርስቲያኖች የተወለደ: *ከልጅነቱ ጀምሮ ዓለምን የናቀ: *በወጣትነቱ የነዳያንና የእሥረኞች አባት የተባለ: *ቅድስት ቴክላ የተባለችና እመቤታችን የምታነጋግራት እህት የነበረችው: *ቅዱስ ዻውሎስ ከሚባል ባልንጀራው ጋር ሰማዕታትን በመንከባከብ ያገለገለ: *በመንፈሳዊ ቅናት ከዻውሎስና ቴክላ ጋር ለሰማዕትነት የቀረበ:: *እጅግ ብዙ መከራዎቸን የተቀበለ:: *ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሱርያል ወደ ሰማይ አሳርጐ ክብረ ቅዱሳንን ያሳየው:: *ቅዱሳንን የሚዘክሩ ሰዎችን ክብር አይቶ የተደነቀና:: *ከብዙ ተከታዮቹና ቅድስት እህቱ ጋር የተሰየፈ ታላቅ ሰማዕት ነው:: (ዛሬ ዕረፍቱ ነው) +*" ቅድስት እንባ መሪና "*+ =>በዘመነ ጻድቃን በምድረ ግብጽ የተወለደች:: *ከአባቷ ጋር መንና ወደ ወንዶች ገዳም የገባች:: *ወንድ መስላ የወንዶችን ቀኖና በምንኩስና የተቀበለች:: *ያለ አበሳዋ (ወንድ መስላቸው) "ዝሙት ሰርተሻል" ተብላ ወደ በርሃ የተባረረች:: *ያልወለደችውን ልጅ ያሳደገች:: *ያለ ምግብና ውሃ ለ3 ዓመታት የተሰቃየች:: *ብርድና ፀሐይ የተፈራረቀባትና: *ስታርፍ ክብሯ የተገለጠላት ቡርክት እናት ናት:: (ዛሬ ልደቷ ነው) +*" አቡነ ተክለ አልፋ "*+ =>በ14ኛው መቶ ክ/ዘመን በኢትዮዽያ የተነሱ:: *ደብረ ድማሕን / ዲማን (ጎጃም) የመሠረቱ:: *በፍጹም ተጋድሎ የኖሩ:: *ምድረ ጎጃምን በስብከተ ወንጌል ያበሩ:: *በሊቅነታቸው የተመሠከረላቸው:: *መልክአ ኢየሱስን እንደ ደረሱ የሚነገርላቸው:: *ብዙ ተአምራትን የሠሩ (ዛሬም ድረስ የሚሠሩ):: *የሃገራችን ትምክህት የሆኑ ታላቅ ሐዋርያዊ አባት ናቸው:: (ዛሬ ዕረፍታቸው ነው) +*" ቅዱስ ገብረ ማርያም "*+ =>በ16ኛው መቶ ክ/ዘ በምድረ ኢትዮዽያ የተወለደ:: *ስም አጠራሩ ያማረ: *ዛሬ እናንተና እኔ ለምናደርገው የቅዱሳን መታሰቢያ መሠረት የጣለ *በዓመቱ የሚከበሩ ሁሉን ቅዱሳን የሚዘክር *365ቱን ቀናት በምጽዋት የተጠመደ: *የነዳያን አባት የሆነ: *በአፄ ልብነ ድንግል ግራኝ አህመድ መምጣቱን ሲሰማ ያልደነገጠ: *ሃብት ንብረቱን ለነዳያን አካፍሎ: ነጭ ልብስ ለብሶ ገዳዮቹን የጠበቀ:: *እንዲያ እንዳማረበት የግራኝ ወታደሮች የሰየፉትና ሞገስ የሆነን አባት ነው:: (ዛሬ ዕረፍቱ ነው)
2 831
15
በበመምህር ናሁ ሠናይ https://youtu.be/lPNqhKdzvuw?si=yQUJ-dVhO8F92Adb
3 698
16
✝እንኳን አደረሳችሁ ! ☞ወርኀ ታኅሣሥ ቡሩክ። ወአመ ፯፦ ✝ጾመ ስብከተ ጌና፥ ዘነቢያት ወዘአበው ቀደምት ቅዱሳን (ወይእቲ ጾመ አዳም) ✝በዓል ዐቢይ ወክቡር፦ ስብከቱ ለእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኀኒ
✝እንኳን አደረሳችሁ ! ☞ወርኀ ታኅሣሥ ቡሩክ። ወአመ ፯፦ ✝ጾመ ስብከተ ጌና፥ ዘነቢያት ወዘአበው ቀደምት ቅዱሳን (ወይእቲ ጾመ አዳም) ✝በዓል ዐቢይ ወክቡር፦ ስብከቱ ለእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኀኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ ዘሎቱ ስብሐት ወአኮቴት፥ በአፈ ነቢያት ቅዱሳን፥ ዘከመ ይትወለድ እማርያም እምቅድስት ድንግል (ስብከተ ነቢያት) ✝ተዝካረ በዓለ ሥሉስ ቅዱስ፥ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ (ገባሬ ኲሉ) ✝ወተዝካረ በዓሎሙ ለቅዱሳን፦ አባ ጊዮርጊስ ወአባ ሲኖዳ፥ አባ ባውላ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ፥ አግናጥዮስ ሐዋርያ ወአበስኪሮን መዋዒ፥ ወያዕቆብ ዘስሩግ ❖ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦ ✝ክቡራን ወዐቢያን፥ ነቢያት ወአበው ቀደምት (፲ወ፭ቱ አበው፥ ፬ቱ ዐበይት፥ ፲ወ፪ቱ ደቂቅ፥ ወካልአን) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ አባ ዳንኤል ጻድቅ አበ ምኔት፥ መነኮስ ኃያል ወመስተጋድል፥ ዘአንደየ ርዕሶ በእንተ ክርስቶስ፥ ወዘጸሐፈ ገድሎሙ ለገዳማውያን (ዘደብረ ሲሐት) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ወመስተጋድል፥ አባ ማቴዎስ ነዳይ፥ ጻድቅ ሊቀ ምኔት ዘእምርት ደብረ እስዋን፥ ዘገብረ መንክራተ፥ ወሰደደ አጋንንተ ✿አባ ሰራብዮን፥ ወአባ ኅድራ (አርዳኢሁ) ✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ አባ ዘካርያስ ጻድቅ፥ ብእሲ ትሩፍ ኢትዮጵያዊ (ዘፈጸመ ገድሎ በደብረ ገሊላ/ጣና) ✿ቅድስት ገዳሙ፥ ወቅዱሳን ውሉዱ መነኮሳት (እለ ፊልሞና ወእስጢፋኖስ) ✝ዐቢይ ወክቡር፥ ማር ዳንኤል ጻድቅ፥ ኢትዮጵያዊ መምህር (ዘእምአድባራተ ጎጃም) ✝ቅድስት ወቡርክት፥ ዲዮጥርስ ብጽዕት ❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤ ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ። ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡ https://t.me/zikirekdusn
3 707
17
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርኃ ታኅሣሥን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን:: 🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/ ለ ፳፻፲፰የቤት ሥራ የሚሆኑ ፯መልእክቶች ፩,እንጸልይ:
🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርኃ ታኅሣሥን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን:: 🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"    /ማቴ ፫:፫/ ለ ፳፻፲፰የቤት ሥራ የሚሆኑ ፯መልእክቶች ፩,እንጸልይ:: ፪,አፋችንን እጃችንን እግራችንን እንሰብስበው:: ፫, ከቆሻሻ ኢንተርኔት ራሳችሁን አርቁ። የምትከታተሉትን ምረጡ! ፬,ምጽዋት እንስጥ። ፭,ንሰሐ እንግባ። ፮,እንዘን እናልቅስ። ፯, ለሁሉም ነገር እንዘጋጅ 💥ስለ ንስሐ💥 ✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች። ፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ):: ፪,  🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው። ፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)። ፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)። ፭, 🌿ለሌሎች መኖርን። ፮, 🌿በሰው አለመፍረድን። ፯, 🌿ትሕትናን።         1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡ 2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡ 3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡ 4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው 4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!     1, ✨አላማ     2 ,✨እምነት     3,✨ጥረት     4 ✨ጥንቃቄ 9ኙ የቅድስና መንገዶች ፩💥ሃይማኖት ፪💥ጾም ፫💥ጸሎት ፬💥ስግደት ፭💥ምጽዋት ፮💥ፍቅር ፯💥ትህትና ፰💥ትዕግስት ፱💥የዋህነት ✨እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸው እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤ እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን። ✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል) 🔗https://t.me/zikirekdusn ▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
4 746
18
No text+2
No text
3 725
19
No text+1
No text
3 745
20
One day, when the heresy was about to be read by the order of the Emperor, because the Saint removed it from the soldier’s hand and ripped it, he was beaten by the adherents (soldiers).✞The righteous Abba Daniel also at one time saw a poor man called Eulogius receiving guests [with the money he earned] after he worked as a stonecutter [the whole day]. Thus, the Saint [seeing that] delved into the Creator’s providence and asked, “O Lord! Why did You make this man poor?” ✞Then, the Lord as usual appeared to him (as He used to appear to the Saint frequently) and said, “Will you vouch for him with your soul?” And because the Saint replied, “Yes My Lord!”, our Lord gave Eulogius wealth. However, immediately after that, he became a military leader and a cruel person. ✞When the Saint heard the news; he went to see him and was beaten by Eulogius’ soldiers. Then, our Lord brought forth Abba Daniel to His throne and [wrathfully] stated, “Give me back my beloved.” But, the Mother of Light came and kissed the feet of her Son. ✞And she beseeched Him saying, “Forgive my Son!” And the Lord answered, “I will [for your sake]”. And He returned the Saint to his cell and Eulogius to his former deed. The wonders of Abba Daniel are numerous. ✞At another time, a thief entered a convent looking like Abba Daniel to steal. And the nuns thinking that it was the Saint, washed his feet and with the water wiped a blind sister and she gained her sight. And the thief shocked, repented. Abba Daniel finished his fight and passed away on this day. ✞✞✞Abba Matthew the Ascetic✞✞✞ =>The Saint was one of the spiritual children of the Great Abba Pachomius and was one of those that were called as the Stars of the Desert. He was a father that bore many disciples, lived with majestic beasts, performed many miracles and was a counselor to the grieved. Today is [the commemoration of] the day of his departure. ✞✞✞May the blessings of our Fathers indwell in us. ✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 7th of Tahisas 1. Sebkete Nebiat – Ministry of the Prophets 2. Abba Daniel the Ascetic 3. Abba Matthew the Ascetic 4. Blessed Diyonteres (Diontyras) ✞✞✞ Monthly Feasts 1. The Holy Trinity (The Father, the Son and the Holy Spirit) 2. Abba Giorgis of Gascha 3. Abba Shenouda (Shenoute) (The Archimandrite) 4. Abba Daniel of the Monastery of Scete 5. Abba Paula the Monastic 6. St. Athanasius the Apostolic 7. St. Ignatius of Antioch (martyred by being given to lions) ✞✞✞“Knowing this first, that no prophecy of the scripture is of any private interpretation. For the prophecy came not in old time by the will of man: but holy men of God spake as they were moved by the Holy Ghost.”✞✞✞ 2 Pet. 1:20-21 ✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞ (Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
3 254