መሠረተ ግእዝ | Meserete Ge'ez
Open in Telegram
የሀገራችን ቀዳማዊና ጥንታዊ ስለሆነው የግእዝ ቋንቋ መሠረታዊ ትምህርት የሚሰጥበት ቦታ ነው። እርስዎም አባቶቻችን ያቆዩልንን ቋንቋ በመማርና ለትውልድ በማስተላለፍ ኃላፊነትዎን ይወጡ። ለጥያቄና አስተያየት - @geezchanal
Show more18 000
Subscribers
+224 hours
-357 days
-6730 days
Posts Archive
ምልማድ
ከሰባቱ ዲያቆናት የማይመደበው የቱ ነዉAnonymous voting
- ቅዱስ እስጢፋኖስ
- ቅዱስ ፊልጶስ
- ቅዱስ ሀቢብ ጊዮርጊስ
- ቅዱስ ኒቆላዎስ
- ቅዱስ ጢሞና
👍 20👏 1
Photo unavailableShow in Telegram
ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ምስለ ኖኅ ኪዳነ ዘአቀምከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ምስለ ኖኅ ኪዳነ ዘአቀምከ ለደቂቀ እስራኤል መና ዘአውረድከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ለደቂቀ እስራኤል መና ዘአውረድከ ወበጽጌያት ምድረ አሠርጎከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ በጽጌያት ምድረ አሠርጐከ ወስነ ገዳምኒ ምስለ ቅዱሳኒከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ወከመ ወሬዛ ኀየል መላትሒሁ ጉርዔሁ መዓርዒር አምሳሉ ዘወይጠል፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ሰማየ ወምድረ ዘአንተ ፈጠርከ ፀሐየ ወወርኃ ዘአስተዋደድከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ በከዋክብት ሰማየ ዘከለልከ ወበጽጌያት ምድረ አሠርጎከ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ቀደሳ ወአክበራ አዕበያ ለሰንበት ወአልዓላ እምኵሉ ዕለት፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ወኵሉ ይሴፎ ኪያከ።
ትርጕም፦
እንደ አንተ ያለ ይቅር ባይ ማነው? ከኖኅ ጋር ቃል ኪዳንን ያቆምህ/ያጸናህ ፤ለእስራኤል ልጆች መናን ያወረድህ ፤ ምድርን በአበቦች ያስጌጥህ እንደ አንተ ያለ ይቅር ባይ ማነው? የምድረ በዳ ውበት ከቅዱሳንህ ጋር ነው ጉንጮቹ እንደብርቱ ዋሊያ ናቸው ጉረሮው ጣፋጭ ነው ፌቆ ምሳሌው ነው ሰማይና ምድርን የፈጠርህ ፀሐይና ጨረቃን ያስማማህ አንተ ነህ በከዋክብት ሰማይን የጋረድህ በአበቦችም ምድርን ያስጌጥህ አንተ ነህ ሰንበትን ቀደሳት አከበራት ከዕለታት ሁሉ ከፍ ከፍ አደረጋት እንዳንተ ያለ ይቅር ባይ ማነው ሁሉ አንተን ተስፋ ያደርጋል ።
መዝሙር ዘሰንበት
ጥቅምት ፲፮
@MesereteGeez
@MesereteGeez
🙏 15👏 6👍 5
ምልማድ
በዘመነ ጽጌ በሰንበት የሚቀደሰው ቅዳሴ ከሚከተሉት ውስጥ የቱ ነው ?Anonymous voting
- ቅዳሴ ዘባስልዮስ
- ቅዳሴ ዘእግዚእነ
- ቅዳሴ ዘዮሐንስ አፈወርቅ
- ቅዳሴ ዘሐዋርያት
- ቅዳሴ ዘእግዝእትነ
🙏 9
ምልማድ
“በሌሊት .......... እደዊክሙ በቤተ መቅደስ ። ወባርክዎ ለእግዚአብሔር ።"Anonymous voting
- አንሥእ
- አንሥኡ
- አንሥአ
- አንሥኢ
👍 5🙏 3
ምልማድ
ከተስዓቱ ቅዱሳን አበው የማይመደበው የቱ ነው ?Anonymous voting
- አቡነ አረጋዊ
- አቡነ ገሪማ
- አቡነ ሀብተ ማርያም
- አቡነ ጰንጠሌዎን
- አቡነ ሊቃኖስ
🙏 5
ማኅሌተ ጽጌ ዜማ ማወቅ ለምትፈልጉ በሙሉ
በዚህ ቪዲዮ ማጥናት ትችላላችሁ
https://youtu.be/P6W3Nr6Qsxw?si=qEzu5ox4Fjx-hcjN
👏 2
Photo unavailableShow in Telegram
ሰቆቃወ ድንግል
ኢየሱስ ስዱድ ተስፋሆሙ ለስዱዳን፤
ኢየሱስ ግፉዕ ምስካዮሙ ለግፉዓን፤
እግዚአብሔር ማኅደር ዘአልቦ ከመ ነዳያን፤
ኢየሱስ ነግድ ወፈላሲ እንዘ ውእቱ ሕጻን፤
ወልደ አብ ፍቁር ዘበኀበ ሰብእ ምኑን፤
መኃልየ ብካይ ኮነኒ ዘእሙ ኃዘን።
ትርጉም ፦ የተሰደደ የሆነ ኢየሱስ የስዱዳን ተስፋቸው ነው ። በአይሁድ የተገፋ ኢየሱስ ለግፉዓን መጠግያቸው ነው ። እግዚአብሔር እንደ ነዳያን ችግረኞች ቤት የሌለው ነው ።ኢየሱስ ሕፃን ሲሆን እንግዳ እና መጻተኛ ሆነ ። የተወደደ ወልደ አብ በሰዎች ዘንድ የተናቀ ነው ። የእናቱ ኃዘን የለቅሶ (የማዘን) ምስጋና ሆነልኝ ።
ሠናይ ሰንበት
@MesereteGeez
🙏 34👏 6
ምልማድ
ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቈ ባሕርይ ዘየኀቱ፤ ዘተጽሕፈ ብኪ ..............፤Anonymous voting
- ትእምርተ ስሙ ወተዝካረ ሞቱ
- አክሊጽጌ ቀጸላ መንግሥቱ
- አንቲ ኵሎ ታሰግዲ ሎቱ
- ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ
🙏 14👍 7
ምልማድ
ማኅሌተ ጽጌን የደረሰው አባት ማን ይባላል ?Anonymous voting
- አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ
- ሊቁ ቅዱስ ያሬድ
- አባ ጽጌ ድንግል
- አባ ሕርያቆስ
🙏 8
ምልማድ
“ፍሥሐ" ለሚለው ቃል ተቃራኒው የቱ ነውAnonymous voting
- ሐሴት
- ብካይ
- ትፍሥሕት
- ድንጋጼ
🙏 6
ወርኃ ጥቅምት
ጥቅምት ስመ ወርኅ ካልእ እመስከረም ወርኃ ግብር ጥንተ ግብር ማለት ነው ፡፡ እንደ ወራቱ ሲፈታ ጽጌውን መደብ አድርጎ ፍሬ ወርኅ ፍሬ መዋዕለ ሠዊት ይባላል ፡፡
ጥቅምት <ጠቀመ> ከሚለው ግስ የተገኘ ሲሆን ጥቅም ፥ ጠቃሚ ጊዜ የሚል ትርጉም አለው ፡፡
የጥቅምት ወር በመስከረምና በኅዳር ወር መኃከል የሚገኝና ከአሥራ ሦስቱ ወራት ኹለተኛው ነው ፡፡
ምሳሌያዊ ንግግሮች በጥቅምት ወር ዙሪያ ፦
ልጅን በጡት እኽልን በጥቅምት ፡፡
በጥቅምት አንድ አጥንት ፡፡
ትምህርት በልጅነት አበባ በጥቅምት ፡፡
ያልታደለች ወፍ አይኗ በጥቅምት ይጠፋል ፡፡
@MesereteGeez
@MesereteGeez
👍 6🙏 1
ግእዝን በቀላሉ ለመማር የሚጠቅም አፕሊሊኬሽን
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.nigatsystems.learngeezallinone
🙏 11👏 2👍 1
"...እስመ ናሁ ክረምት ኀለፈ።
ወዝናም ገብአ ለሊሁ።
ጽጌ አስተርአየ በውስተ ምድርነ።
ጊዜ ገሚድ በጽሐ።"
"...እነሆ፥ ክረምት አለፈ ፥
ዝናቡም አልፎ ሄደ። "
አበቦች በምድር ላይ ተገለጡ፥
የዜማም ጊዜ ደረሰ።"
መኃልይ ፪:፲-፲፪
@MesereteGeez
🙏 34👏 5
ተዚያንዎ - ንግግር - Conversation
◦እፎ ውእቱ ጥዒናከ እኁየ ?
/ጤናህ እንዴት ነው ወንድሜ /
◦ዳኅና አነ እኅትየ ፡፡
/ደህና ነኝ እህቴ/
◦አቅርብከኑ ዘይትበላዕ ወዘይሰተይ?
/የሚበላ ወይም የሚጠጣ ነገር ላቅርብልህ/
◦ኢርኅብኩ ፡፡
/አልራበኝም/
◦ኦሆ እኁየ ?
/እሺ ወንድሜ/
◦እፎ ውእቶሙ ወላድያኒከ?
/ወላጆችህ እንዴት ናቸው/
◦ዳኅና ውእቶሙ ፡፡
/ደህና ናቸው/
◦ንበል ወፂአ ለቃሕዋ ?
/ለቡና ወጣ እንበል/
◦ኦሆ ! ንሑር ወንስተይ ቃሕዋ ፡፡
/እሺ እንሂድ ቡና እንጠጣ/
◦ዝ መካን ሠናይ ውእቱ
/ይህ ቦታ ጥሩ ነው/
◦እወ ኅሩይ መካን ውእቱ ፡፡
/አዎ ምርጥ ቦታ ነው/
◦ኢየአምር ተፈሢሕየ ከመዝኑ በሕይወትየ ፡፡
/በሕይወቴ እንደዚህ ተደስቼ አላውቅም/
◦ግሩም ውእቱ አስተፍሥሕ ርእሰከ ፡፡
/ግሩም ነው እራስህን አዝናና/
◦አኮ ሕይወት ዐራት በዐራት ፡፡
/ሕይወት አልጋ በአልጋ አይደለችም /
◦እወ እኁየ እትመነይ ለከ ዘይኄይስ ዕፃ ፡፡
/አዎ ወንድሜ የተሻለ ዕድል እመኝልሀለሁ/
◦ፍጹመ እሴብሕ ፡፡
/በጣም አመሰግናለሁ/
@MesereteGeez
https://www.youtube.com/channel/UCA_P-T7Z1UcP-1kdEKjld-g
👏 17🙏 7
